311487397_638258941005462_6462202714429056284_n

ሁለቴ ተዳሰስ

አንድ አይበቃህም ተመለስ ራስህን ማወቅ ተስኖሃል ዛፉን ከሰዎች መለየት  እንዴት ይቻልሃል? የእውቀት ዓይንህ ሲበራ መዳሰስ ልመድ አንዳንዴ ተቀመጥ ከአባቶችህ እግር ብቃት አይገኝም በአንዴ ድጋሜ ተዳሰስ መጥተህ አይኖችህ አጥርተው ይዩ ተለማኝ ከለማኝ ዛፉን ከሰው እንዲለዩ (ወርቅነሽ ቱፋ)

163698700_443330390063797_3458997047476362961_n

የእኔ ነገር

ጴጥሮስን አማለው ጌታን ካደ ብዬ ከኃጢአት እሳት ዳር ከዓለም ጋር ቁጭ ብዬ ይሁዳ ነህ አልኩት አቅልዬ ወንድሜን ስንት ጊዜ ሽጬው ለውጬው ጌታዬን ሰጡት ብዬ አዝናለው ሰፍነግና ሃሞት ስግተው እየኖርኩ የኃጢአቴን ገፈት የዘመኑ ዴማስ እያልኩ እተቻለው ከነዓን ሳልገባ መንገድ ላይ እያለው እንዲህ ነኝ ስጠቁም ጣቴን ወደሌላ ለራሴ አበጅቼ የኃጢአት ከለላ & ...

Capture

ኃጢአተኛ ከሆንክ በቅድስናው ደጅ ምን ትሠራለህ?

ብዙውን ጊዜ ወጣት ወንዶችና ሴቶች እንዲሁም ከብዙዎች ስሜት መረዳት እንደሚቻለው በኃጢአት ስንወድቅና በኛ ውስጥ ያለው ክርስቲያናዊ ማንነት ከሰዎች ሁሉ በተለየ መልኩ ቆሻሻ ሆኖና መስሎ ከታየን፤ ከቅድስት ቤተክርቲያን፤ ከጸጋው ግምጃ ቤት፤ ከምሕረቱ አደባባይ መራቅን እንደ መፍትሔ አድርገን እንወስዳለን፡፡ ምክንያቱስ ያልን እንደሆነ ጥንተ ጠላትዲያቢሎስ ሰዎችን የግሉ የሚያደርግበት ትልቁ ታክቲክ ቢኖር፤ ...

photo_2023-05-16_12-25-23

ልደታ ለማርያም

እንኳን ለእመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም የልደት በዓል አደረሰን!!! ንጽሕተ ንጹሐን፣ ቅድስተ ቅዱሳን፣ ከተለዩ የተለየች፣ ከተመረጡ የተመረጠች ክብርት እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በከበረች ቀን ግንቦት አንድ ቀን ተወለደች፡፡ የመወለዷም ነገር እንዲህ ነው፡፡ በጥሪቃና ቴክታ የተባሉ የእግዚአብሔር ሰዎች ነበሩ፤ ባለጸጎች ቢሆንም ልጅ ግን አልነበራቸውም፡፡ ከዕለታት አንድ ቀን ቴክታ ሕልም ...

gettyimages-667609663-612x612

ትሕትና ምንድር ነው?

ትሕትና ምንድር ነው? ብዙ ጊዜ በእኛ ዘንድ የተናቀ ልብስ መልበስ ፣ አንገት መስበር ፣ ዝግ ብሎ ማውራት እና ‹እኔ በደለኛ የማይገባ ሰው ነኝ› እያሉ ደጋግሞ መናገር እንደ ትሑት ያስቆጥር ይሆናል፡፡ ነገር ግን የትሕትና ትርጉም ከዚህም በላይ ነው፡፡ በርግጥ ከላይ የዘረዘርናቸው ነገሮች የአንድ ትሑት ሰው ከፊል መገለጫ ጠባያት ተደርገው ሊወሰዱ ይችላሉ፡፡ ይሁን እንጂ እነዚህን በማድረግ ብቻ ትሑት መ ...

Gabriel-Annunciation-to-Virgin-MARY-Vintage-Greek-_57

በዓለ ፅንሰት

በዓለ ፅንሰት ዛሬ መጋቢት ፳፱ ዓለም የተፈጠረበት፣ ጌታ የተፀነሰበት፣ ሞትን ድል አድርጎ የተነሣበት፣ ይህ ዓለም የሚያልፍበት ዛሬ ያ ነቢዩ ዳንኤልን ደም ግባቱ እስኪሽ ያስሰገደው መልአክ እየሰገደ በታላቅ ትሕትና የመጣበት ነው። ካህኑ ዘካርያስን ከግርማው የተነሣ ያስደነገጠው መልአክ እየፈራ እየተባ እመቤታችንን ያበሠረበት ነው። ደነገጠች የሚል ቃል የተጻፈው መደነቋን ለማጠየቅ እንደኾነ ...

photo_2023-04-09_21-02-18

ንጉሥ በአህያ ላይ

(ሽራፊ ሃሳብ ከሆሳዕና ምንባብ) "አህያ" ስምዋ ስድብ ከሆነ የቆየች እንስሳ ናት። የዚህች በዓለም ሁሉ የምትገኝ እንስሳ የሕይወት ታሪክዋ በአብዛኛው ተመሳሳይ ነው። በሚበዙት ሀገራት አህያ ከባድ ሸክም ስትሸከም ትውላለች ፣ ደክሟት ለማረፍ ብትፈልግና ሸብረክ ብትል እንኳን በዱላ የሚመታት እንጂ "እስቲ አረፍ በይ" የሚላት የለም። ጀርባዋ በሸክም ብዛት የቆሰለ ፣ እግርዋ በጭነት ብዛት የተብረከረ ...

photo_2023-04-13_14-25-05

ስለ እኛ የታመመውን ምን አንደበት ይናገረዋል?!

እጅግ ጥልቅ የጸሎት ሕይወት የነበረው፣ አካሉ አልቆ በአጥንቶቹ እስኪቆም ድረስ የሚጾመው ተሐራሚው ቅዱስ አባ ጳጉሚስ ከእለታት በአንዱ ቀን ይህን ተመለከተ፡፡ ቅዱሱ ዓርብ ዓርብ የጌታችንን ሕማማት እያሰበ ከእንባ ጋር አብዝቶ ይሰግድ ነበር፡፡ ከዓይኑ የሚወርደው እንባ ከሰውነቱ ወዝ ጋር እየተቀላቀለ ወደ መሬት በመውረዱ ምክንያት የሚሰግድበትን ቦታ አረጠበው፡፡ አባ ጳኩሚስም ይህን ወደ ጌታው እያመለከተ ...

photo_2022-04-02_18-45-17

የ ዕለተ መጻጉዕ ጉዞ

ዕለተ መጻጉዕን ምክንያት በማድረግ በተደረገው በትለንተናው የጉዞ መርሐ ግብር ልደታ ጸበል አካባቢ ወደሚገኘው የታዳጊዎች ማረሚያ ቤት በመሄድ ታራሚዎችን አጽናንተን ትልቅ በረከት ይዘን ተመልሰናል።