Homeዜና
የ2017ዓ/ም ዐቢይ ጾምን ምክንያት በማድረግ ስምንቱንም ሳምንታት ”ለመንገድ ስንቅ በእጃችሁ ያዙ” በሚል ርእስ ለአባላትና ለምዕመናን የተዘጋጀ ልዩ ጉባኤ ፪ ኛው ሰንበት ቅድስት አድዋና ቤተክርስቲያን በሚል ርዕስ መደበኛው የሰንበት ትምህርት ቤት […]
የ2017ዓ/ም ዐቢይ ጾምን ምክንያት በማድረግ ስምንቱንም ሳምንታት ”ለመንገድ ስንቅ በእጃችሁ ያዙ” በሚል ርእስ ለአባላትና ለምዕመናን የተዘጋጀ ልዩ ጉባኤ ፫ ኛው ሰንበት ሙኩራብ በልዩ ልዩ መርሀግብራት ተከብሯል።የሰንበት ት/ቤታችን መዘምራን የዕለቱን ሀሌታ […]
የደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን አንቀጸ ብፁአን ሰንበት ትምህርት ቤት በየአመቱ የሚያደርገውን የእለተ መፃጉዕ ጉዞ ሳርቤት አካባቢ ወደሚገኘው የጦር ጉዳተኞች ማዕከል በማድረግ መርሀግብሩን አከናውኗል።በእለቱም የማህበረ ቅዱሳን የወጣቶች በገና ዘማርያን ዝማሬ […]
በሰንበት ትምህርትቤታችን ሥር የሚገኙት ግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች መካከል ቁጥራቸው ከመቶ በላይ የሆኑ ተማሪዎች ምርቃት በትናንትናው ዕለት ሰኔ 17 2015 ዓም በሰንበት ትምህርት ቤታችን አዳራሽ የቤተ አብርሃም ክፍል ተወካይ እና አስተባባሪዎቻቸው […]
ደብራችንን የሚያስተዳድሩ አዲስ አስተዳዳሪ እና ዋና ጸሐፊ ምደባ ተደረገ የደብረ ነጎድጓድ ቅዱስ ዮሐንስና መካነ ጎልጎታ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያንን አስተዳዳሪ የነበሩት መላአከ ገነት መዝገቡ ላቀው አዲሱ የደብራችን አስተዳዳሪ ሁነው ከአዲስ አበባ […]
በአንቀጸ ብጹአን ሰንበት ተማሪዎች እና የአጥቢያው ወጣቶች ላይ ትልቅ አሻራ ያሳረፉት እና በርካታ ስራዎችን በህይወት ዘመናቸው ሰርተው ያለፉት አባታችን ብጹዕ አቡነ መልከጼዲቅ የከምባታ እና ሀዲያ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ […]
በሰንበት ት/ቤታችን የሆሳሕና ክብረ በዓል በድምቀት ተከበረ!
ዕለተ መጻጉዕን ምክንያት በማድረግ በተደረገው በትለንተናው የጉዞ መርሐ ግብር ልደታ ጸበል አካባቢ ወደሚገኘው የታዳጊዎች ማረሚያ ቤት በመሄድ ታራሚዎችን አጽናንተን ትልቅ በረከት ይዘን ተመልሰናል።
የሚዳሰሰው መጽሐፍ፡- ሕማማት
ቦታ፡- በደብሩ ስብከተ ወንጌል አዳራሽ
ቀን፡- ሰኞ መጋቢት 26/2014 ዓ.ም
ሰዓት፡- ከምሽቱ 12:00 ጀምሮ
* እርሶም መጽሐፉን ቀድመው በማንበብ የመርሐ-ግብሩ ተካፋይ ይሁኑ።
፨ ለቤተ መጻሕፍቱ ይጠቅማል የሚሉትን መጻሕፍት በማምጣት ይለግሱ።
ዕለተ መጻጉዕን ምክንያት በማድረግ በተደረገው በትለንተናው የጉዞ መርሐ ግብር ልደታ ጸበል አካባቢ ወደሚገኘው የታዳጊዎች ማረሚያ ቤት በመሄድ ታራሚዎችን አጽናንተን ትልቅ በረከት ይዘን ተመልሰናል።