photo_2025-03-20_17-34-23

አድዎና ቤተ ክርስቲያን

የ2017ዓ/ም ዐቢይ ጾምን ምክንያት በማድረግ ስምንቱንም ሳምንታት  ''ለመንገድ ስንቅ በእጃችሁ ያዙ'' በሚል ርእስ ለአባላትና ለምዕመናን የተዘጋጀ ልዩ ጉባኤ ፪ ኛው ሰንበት ቅድስት አድዋና ቤተክርስቲያን በሚል ርዕስ መደበኛው የሰንበት ትምህርት ቤት ጉባኤ ላይ የቀረቡትን ኪነጥበባዊ ዝግጅቶች ቀርበዋል።የእለቱ መምህር ዲያቆን ዩሀንስ ጌታቸው የአድዋ ድልና ክርስትናችንን የሚመለከት ትምህርት ያስ ...